Saturday, January 10, 2015

ሰበር ዜና - የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር እና የግንቦት 7 የፍትህ፣የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ውህደት ፈፀሙ።አዲሱ የውህደት ስም አግአዴን (አርበኞች ግንቦት 7 አንድነት ዴሞክራሳዊ ንቅናቄ) ተሰኝቷል። ውህደቱ ለዲሞክራሲ የሚደረገውን ትግል ''ማርሽ ቀያሪ እና ወሳኝ'' ተብሏል (የኢሳትን ሰበር ዜና ቪድዮ ይመልከቱ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...