Saturday, January 10, 2015

ሰበር ዜና - የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር እና የግንቦት 7 የፍትህ፣የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ውህደት ፈፀሙ።አዲሱ የውህደት ስም አግአዴን (አርበኞች ግንቦት 7 አንድነት ዴሞክራሳዊ ንቅናቄ) ተሰኝቷል። ውህደቱ ለዲሞክራሲ የሚደረገውን ትግል ''ማርሽ ቀያሪ እና ወሳኝ'' ተብሏል (የኢሳትን ሰበር ዜና ቪድዮ ይመልከቱ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...