የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በኦስሎ፣ኖርዌይ የሚከበርበት የማየሽትዋ ቤተ ክርስቲያን
የዘንድሮው የ2007 ዓም የከተራ እና ጥምቀት በዓል በአራቱም የኖርዌይ ከተሞች ማለትም በስታቫንገር፣ክርስቲያን ሳንድ፣ትሮንዳይም እና በርገን የሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት በሕብረት እና በአንድቤተ ክርስቲያን ማለትም በኖርዌይ ዋና ከተማ በኦስሎ፣ማየሽትዋ ሺርከን 84 (Majorstuen kirks, Kirkeveien 84)፣ያከብራሉ።በበዓሉ ላይ ከመላዋ ኖርዌይ እና ከኖርዌይ ውጭ የሚመጡ ምዕመናን ይታደማሉ።አቡነ ኤልያስ ህዝበ ክርስቲያኑን ይባርካሉ።
ቦታ - ማየሽትዋ ሺርከ፣ሺርከ ቫየን 84 (Majorstuen kirks, Kirkeveien 84)
ቀን - ጥር 16 እና 17/2007 ዓም (ጃንዋሪ 24 እና 25/2015)
ሰዓት - ጥር 16/2007 ዓም (ጃንዋሪ 24/2015) ከቀትር በኃላ 8 ሰዓት (2Pm) ማለትም (14 ሰዓት ) ላይ ይጀመራል።
ቦታ - ማየሽትዋ ሺርከ፣ሺርከ ቫየን 84 (Majorstuen kirks, Kirkeveien 84)
ቀን - ጥር 16 እና 17/2007 ዓም (ጃንዋሪ 24 እና 25/2015)
ሰዓት - ጥር 16/2007 ዓም (ጃንዋሪ 24/2015) ከቀትር በኃላ 8 ሰዓት (2Pm) ማለትም (14 ሰዓት ) ላይ ይጀመራል።
No comments:
Post a Comment