Monday, January 26, 2015

የትናንቱ ዕሁድ ጥር 17/2007 ዓም በኢትዮጵያ ሰላማዊ ትግል ታሪክ ውስጥ በኢህአዲግ/ወያኔ ከተፈፀሙት ፋሽሽታዊ ድርጊቶች ውስጥ ሌላው በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ቀን ነው።የሰባት ወር ነፍሰ ጡር ወ/ሮ እጥፍ ወርቅ ሆን ተብሎ ሆዷ ላይ በፖሊሶች ተረገጠች (የነፍሰ ጡሯን የጣር ድምፅ ያዳምጡ-ኦድዮ)





ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...