ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, January 26, 2015

የትናንቱ ዕሁድ ጥር 17/2007 ዓም በኢትዮጵያ ሰላማዊ ትግል ታሪክ ውስጥ በኢህአዲግ/ወያኔ ከተፈፀሙት ፋሽሽታዊ ድርጊቶች ውስጥ ሌላው በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ቀን ነው።የሰባት ወር ነፍሰ ጡር ወ/ሮ እጥፍ ወርቅ ሆን ተብሎ ሆዷ ላይ በፖሊሶች ተረገጠች (የነፍሰ ጡሯን የጣር ድምፅ ያዳምጡ-ኦድዮ)





ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...