Thursday, July 21, 2022

ከ30 በላይ መጻሕፍት ጽፏል፣መላው ዓለምን ከአውስትራልያ እስከ ብራዚል፣ከደቡብ አፍሪካ እስከ ሰሜን አውሮፓ ያውቃቸዋል።አሁን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ እና የተዋካዮች ምክር ቤት አባል፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በያዝነው ሳምንት በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ ዝርዝር ሁኔታዎች ላይ የሰጡት ማብራርያ በሁለት ክፍል ቪድዮዎች ይመልከቱ።

ቪድዮው ከኢኤምኤስ ዩቱብ የተገኘ ነው።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት 





No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...