Thursday, July 21, 2022

ከ30 በላይ መጻሕፍት ጽፏል፣መላው ዓለምን ከአውስትራልያ እስከ ብራዚል፣ከደቡብ አፍሪካ እስከ ሰሜን አውሮፓ ያውቃቸዋል።አሁን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ እና የተዋካዮች ምክር ቤት አባል፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በያዝነው ሳምንት በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ ዝርዝር ሁኔታዎች ላይ የሰጡት ማብራርያ በሁለት ክፍል ቪድዮዎች ይመልከቱ።

ቪድዮው ከኢኤምኤስ ዩቱብ የተገኘ ነው።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት 





No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...