Thursday, July 21, 2022

ከ30 በላይ መጻሕፍት ጽፏል፣መላው ዓለምን ከአውስትራልያ እስከ ብራዚል፣ከደቡብ አፍሪካ እስከ ሰሜን አውሮፓ ያውቃቸዋል።አሁን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ እና የተዋካዮች ምክር ቤት አባል፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በያዝነው ሳምንት በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ ዝርዝር ሁኔታዎች ላይ የሰጡት ማብራርያ በሁለት ክፍል ቪድዮዎች ይመልከቱ።

ቪድዮው ከኢኤምኤስ ዩቱብ የተገኘ ነው።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት 





No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...