Sunday, January 27, 2019

ኢትዮ-ሳውዲ ቢልዮነር ሼህ አላሙዲን ዛሬ ከእስር መፈታታቸው ተሰምቷል።

ጉዳያችን ዜና  /Gudayachn News 

ኢትዮ ሳውዲ ቢልዮነር ዶ/ር ሼህ አላሙዲን ከአንድ ዓመት በላይ ከታሰሩበት ከሳውዲ እስር ቤት መፈታታቸው ተሰምቷል።ዝርዝሩ ገና አልታወቀም።አላሙዲን ከመታሰራቸው በፊት የነበረችው ኢትዮጵያ በበርካታ ፖለቲካዊ ለውጥ ተለውጣ ትጠብቃቸዋለች።እራሳቸውን ከለውጡ ጋር አዛምደው እንደሚሄዱ የብዙ ኢትዮጵያውያን ተስፋ ነው። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አላሙዲን እንዲፈቱ ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸው ይታወቃል።
Ethio Saudi billionaire Mohammed Al amoudi (PhD) has just released from Saudi prison.
More development is coming.
ዶ/ር ሼህ አላሙዲን Mohammed Al amoudi (PhD) 
ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...