Sunday, January 27, 2019

ኢትዮ-ሳውዲ ቢልዮነር ሼህ አላሙዲን ዛሬ ከእስር መፈታታቸው ተሰምቷል።

ጉዳያችን ዜና  /Gudayachn News 

ኢትዮ ሳውዲ ቢልዮነር ዶ/ር ሼህ አላሙዲን ከአንድ ዓመት በላይ ከታሰሩበት ከሳውዲ እስር ቤት መፈታታቸው ተሰምቷል።ዝርዝሩ ገና አልታወቀም።አላሙዲን ከመታሰራቸው በፊት የነበረችው ኢትዮጵያ በበርካታ ፖለቲካዊ ለውጥ ተለውጣ ትጠብቃቸዋለች።እራሳቸውን ከለውጡ ጋር አዛምደው እንደሚሄዱ የብዙ ኢትዮጵያውያን ተስፋ ነው። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አላሙዲን እንዲፈቱ ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸው ይታወቃል።
Ethio Saudi billionaire Mohammed Al amoudi (PhD) has just released from Saudi prison.
More development is coming.
ዶ/ር ሼህ አላሙዲን Mohammed Al amoudi (PhD) 
ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...