Saturday, September 15, 2018

የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት እና አመራሮች ድርጅቱ ከንቅናቀነት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት እንዲቀየር ወስነዋል።ፓርቲው በዘር ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ሳይሆን በዜግነት ላይ የተመሰረተ እና የኢትዮጵያውያን መብት በክልል እንዳይገደብ የሚያደርግ ይሆናል።ፕሮፌሰር ብርሃኑ ዛሬ ባህርዳር ላይ ያደረጉት ንግግር። (ቪድዮ)


ጉዳያችን/Gudayachn
መከረም 6/2010 ዓም (ሴፕቴምበር 16/2018 ዓም)




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...