Saturday, September 15, 2018

የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት እና አመራሮች ድርጅቱ ከንቅናቀነት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት እንዲቀየር ወስነዋል።ፓርቲው በዘር ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ሳይሆን በዜግነት ላይ የተመሰረተ እና የኢትዮጵያውያን መብት በክልል እንዳይገደብ የሚያደርግ ይሆናል።ፕሮፌሰር ብርሃኑ ዛሬ ባህርዳር ላይ ያደረጉት ንግግር። (ቪድዮ)


ጉዳያችን/Gudayachn
መከረም 6/2010 ዓም (ሴፕቴምበር 16/2018 ዓም)




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...