Saturday, September 15, 2018

የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት እና አመራሮች ድርጅቱ ከንቅናቀነት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት እንዲቀየር ወስነዋል።ፓርቲው በዘር ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ሳይሆን በዜግነት ላይ የተመሰረተ እና የኢትዮጵያውያን መብት በክልል እንዳይገደብ የሚያደርግ ይሆናል።ፕሮፌሰር ብርሃኑ ዛሬ ባህርዳር ላይ ያደረጉት ንግግር። (ቪድዮ)


ጉዳያችን/Gudayachn
መከረም 6/2010 ዓም (ሴፕቴምበር 16/2018 ዓም)




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...