Pages

Pages

Tuesday, January 31, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በአቶ ልዑል መኮንን የቀረበ

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ቅዳሜ ጥር 20፣2009 ዓም በኦስሎ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር።በዝግጅቱ ላይ  በዶ/ር ተክሉ አባተ፣በአቶ ደባሱ መሰሉ እና በአቶ ልዑል መኮንን የመነሻ ፅሁፎች ቀርበዋል።ባለፉት ሁለት ተከታታይ ቀናት የዶ/ር ተክሉ አባተ እና የአቶ ደባሱ መሰሉ የቀረበ ሲሆን በእዚህ ክፍል የአቶ ልዑል መኮንን  ከእዚህ በታች ቀርቧል።

ምንጭ :  ETNK


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com