ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, January 30, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በአቶ ደባሱ መሰሉ የቀረበ

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ቅዳሜ ጥር 20፣2009 ዓም በኦስሎ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር።በዝግጅቱ ላይ  በዶ/ር ተክሉ አባተ፣በአቶ ደባሱ መሰሉ እና በአቶ ልዑል መኮንን የመነሻ ፅሁፎች ቀርበዋል።በትናንትናው እለት የዶ/ር ተክሉ አባተ የቀረበ ሲሆን በእዚህ ክፍል የአቶ ደባሱ መሰሉ  ከእዚህ በታች ቀርቧል።
በቀጣዩ ቀን የአቶ ልዑል መኮንን ይቀርባል
ምንጭ :  ETNK



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...