ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, January 30, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ በአቶ ደባሱ መሰሉ የቀረበ

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ቅዳሜ ጥር 20፣2009 ዓም በኦስሎ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር።በዝግጅቱ ላይ  በዶ/ር ተክሉ አባተ፣በአቶ ደባሱ መሰሉ እና በአቶ ልዑል መኮንን የመነሻ ፅሁፎች ቀርበዋል።በትናንትናው እለት የዶ/ር ተክሉ አባተ የቀረበ ሲሆን በእዚህ ክፍል የአቶ ደባሱ መሰሉ  ከእዚህ በታች ቀርቧል።
በቀጣዩ ቀን የአቶ ልዑል መኮንን ይቀርባል
ምንጭ :  ETNK



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com