Saturday, January 21, 2017

ማስታወቂያ! የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ልዩ የውይይት መርሃግብር በኦስሎ፣ኖርዌይ







ጉዳያችን GUDAYACHN 

 www.gudayachn.com

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።