ከማይዳሰሰው ሐብታችን ውስጥ አንዱ እና ዋናው ማኅበራዊ ዕሴት ነው። ማኅበራዊ ዕሴታችን በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። የማኅበራዊ ዕሴት በከፍተኛ ደረጃ መጎዳት አደገኛ የመበታተን አደጋ ያስከትላል።በመሆኑም ማኅበራዊ ዕሴትን መንከባከብ ማለት አገርን መንከባከብ እና መጠበቅ መሆኑን መገንዘብ ይገባል።
Source: - ESAT TV
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
ፎቶ ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2017 ዓም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ብሔራዊ ዘመቻ ሲከፍቱ። ========= ጉዳያችን ምጥን ======== በእዚህ ጽሑፍ ስር ሶስት ምጥን ርዕሶች ያገኛሉ። እነርሱም አ...
No comments:
Post a Comment