ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, February 11, 2016

እኛ ማነን? ማኅበራዊ ዕሴት (ሶሻል ካፒታል)

ከማይዳሰሰው ሐብታችን ውስጥ አንዱ እና ዋናው ማኅበራዊ ዕሴት ነው። ማኅበራዊ ዕሴታችን በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። የማኅበራዊ ዕሴት በከፍተኛ ደረጃ መጎዳት አደገኛ የመበታተን አደጋ ያስከትላል።በመሆኑም ማኅበራዊ ዕሴትን መንከባከብ ማለት አገርን መንከባከብ እና መጠበቅ መሆኑን መገንዘብ ይገባል።

Source: - ESAT TV


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...