Thursday, February 11, 2016

እኛ ማነን? ማኅበራዊ ዕሴት (ሶሻል ካፒታል)

ከማይዳሰሰው ሐብታችን ውስጥ አንዱ እና ዋናው ማኅበራዊ ዕሴት ነው። ማኅበራዊ ዕሴታችን በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። የማኅበራዊ ዕሴት በከፍተኛ ደረጃ መጎዳት አደገኛ የመበታተን አደጋ ያስከትላል።በመሆኑም ማኅበራዊ ዕሴትን መንከባከብ ማለት አገርን መንከባከብ እና መጠበቅ መሆኑን መገንዘብ ይገባል።

Source: - ESAT TV


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...