Thursday, February 11, 2016

እኛ ማነን? ማኅበራዊ ዕሴት (ሶሻል ካፒታል)

ከማይዳሰሰው ሐብታችን ውስጥ አንዱ እና ዋናው ማኅበራዊ ዕሴት ነው። ማኅበራዊ ዕሴታችን በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። የማኅበራዊ ዕሴት በከፍተኛ ደረጃ መጎዳት አደገኛ የመበታተን አደጋ ያስከትላል።በመሆኑም ማኅበራዊ ዕሴትን መንከባከብ ማለት አገርን መንከባከብ እና መጠበቅ መሆኑን መገንዘብ ይገባል።

Source: - ESAT TV


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...