Thursday, February 4, 2016

''ከአሜን ባሻገር'' መፅሐፍ ደራሲ በዕውቀቱ ሥዩም ከቪኦኤ ጋዜጠኛ አሉላ ከበደ ጋር በመፅሐፉ ምረቃ እለት ያደረገው ቃለ ምልልስ ቪድዮ (ከኢትዮ ትዩብ የተገኘ)

Source: Ethio-Tube





ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
ጥር 25/2008 ዓም 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...