ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, April 3, 2015

ሆሳዕና በመላው ዓለም በሚገኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋኅዶ አብያተ ክርስቲያናት በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።(ቪድዮ)

ሆሳዕና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በኖርዌይ፣ኦስሎ የቅዱስ ገብርኤል እና የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።

On Sunday April 5/2015, Palm sunday (HOSA'ENA) will celebrate in Ethiopian Orthodox Tewahdo St.Gebreal and St.Teklehaymanot church.

Palm søndag ( HOSAENA)  skal feire i Etiopisk Ortodokse Kirke i Norge, Oslo St.Gebreal go St.Teklehaymanot på Søndag 05 April, 2015. Du kan se en av de sixte feiring video (Klikk nedenfor på videoen).




ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...