Friday, April 3, 2015

ሆሳዕና በመላው ዓለም በሚገኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋኅዶ አብያተ ክርስቲያናት በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።(ቪድዮ)

ሆሳዕና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በኖርዌይ፣ኦስሎ የቅዱስ ገብርኤል እና የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።

On Sunday April 5/2015, Palm sunday (HOSA'ENA) will celebrate in Ethiopian Orthodox Tewahdo St.Gebreal and St.Teklehaymanot church.

Palm søndag ( HOSAENA)  skal feire i Etiopisk Ortodokse Kirke i Norge, Oslo St.Gebreal go St.Teklehaymanot på Søndag 05 April, 2015. Du kan se en av de sixte feiring video (Klikk nedenfor på videoen).




ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...