Friday, April 3, 2015

ሆሳዕና በመላው ዓለም በሚገኙ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋኅዶ አብያተ ክርስቲያናት በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።(ቪድዮ)

ሆሳዕና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በኖርዌይ፣ኦስሎ የቅዱስ ገብርኤል እና የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን በመጪው ዕሁድ መጋቢት 27/2007 ዓም (አፕሪል 5/2015) በድምቀት ይከበራል።

On Sunday April 5/2015, Palm sunday (HOSA'ENA) will celebrate in Ethiopian Orthodox Tewahdo St.Gebreal and St.Teklehaymanot church.

Palm søndag ( HOSAENA)  skal feire i Etiopisk Ortodokse Kirke i Norge, Oslo St.Gebreal go St.Teklehaymanot på Søndag 05 April, 2015. Du kan se en av de sixte feiring video (Klikk nedenfor på videoen).




ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...