ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, April 22, 2015

ኑ! ኢትዮጵያውያን በሙሉ በፍቅር እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ተባብረን እናንሳት!

ኑ! ኢትዮጵያውያን በሙሉ በፍቅር እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ተባብረን እናንሳት! ከግፈኞች እጅ እናስጥላት! ለነገው ብሩህ ሕይወት ዛሬ ለእውነት እንቁም! እንነሳ! (ጉዳያችን)

በአደባባይ እንዲህ የደበደባችሁት በእስር ቤት ብታገኙትማ እንዴት ታሰቃዩት ይሆን?  
ፎቶ - በዛሬው ሚያዝያ 14/2007 ሰልፍ ላይ መስቀል አደባባይ የህወሓት ፖሊሶች አንድ ወጣት ሲደበድቡ።










No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...