Wednesday, August 22, 2012

ደቡብ ሱዳን ነጻ ስትወጣ ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም ለአውስትራልያው ራድዮ SBS የተናገሩት (ኦድዮ)

ደቡብ ሱዳን ነጻ ስትወጣ  ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም  ለአውስትራልያው ራድዮ SBS የተናገሩት።


በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...