Wednesday, August 22, 2012

ደቡብ ሱዳን ነጻ ስትወጣ ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም ለአውስትራልያው ራድዮ SBS የተናገሩት (ኦድዮ)

ደቡብ ሱዳን ነጻ ስትወጣ  ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም  ለአውስትራልያው ራድዮ SBS የተናገሩት።


የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።