ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, June 27, 2022

የተካደው ሰሜን እዝ መፅሀፍ በኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን ስር በሚገኙ በሁሉም መገናኛ ብዙኃን ትረካ ይጀመራል። (ክትረካው ቅምሻ ቪድዮው ላይ ያድምጡ)




No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...