Friday, January 29, 2021

ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መድረክ "ድምፃችንን ለቤተ ክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የውይይት መድረክ እሁድ ጥር 23/ 2013ዓም (Sunday January 31/2021 ዓም) በዙም አዘጋጅቷል።

ጉዳያችን/Gudayachn

ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መድረክ "ድምፃችንን ለቤተ ክርስቲያናችን"   በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የውይይት መድረክ እሁድ ጥር 23/ 2013ዓም   (Sunday January 31/2021 ዓም) በዙም አዘጋጅቷል። በዝግጅቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ምዕመናን ስለ ቀጣዩ ምርጫ ምን ያስባሉ? ሚናቸውስ ምንድን ነው ? ለእነዚህና ተመሳሳይ ጉዳዮች የሚነሱበት መርሐግብር እንደሆነ ከመርሃግብሩ ማስታወቂያ ለማወቅ ተችሏል። 

በዝግጅቱ ላይ ምሑራን ገለጣዎች የሚያቀርቡ ሲሆን በሀገር ቤት እና በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናት፣ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና ምዕመናን እንደሚገኙበት ጉዳያችን ተረድታለች።
የስብሰባውን የዙም መግቢያ ኮዱን ከእዚህ በታች ካለው የመርሐግብሩ ፖስተር እና በድምፅ ከተለቀቀው ቪድዮ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

============
ማስታወቂያ 
============
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ እንደሚችሉ ያውቃሉ? 
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ - 


No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...