ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, July 6, 2018

ክቡር ጠ/ ሚ/ር ዶ/ር ዓብይ አህመድ ለዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን እና ሕዝባቸውን የሚረዱበት አዲስ የመነሻ ሃሳብ ዛሬ አቀረቡ።ሀሳባቸውን በስምንት ደቂቃ ቪድዮ ይመልከቱ።

ጉዳያችን/Gudayachn
ሰኔ 29/2010 ዓም (ጁላይ 6/2018 ዓም)

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ለዲያስፖራ ይህንን መነሻ ሃሳብ (ፕሮፖዛል) ያቀረቡት በተወካዮች ምክር ቤት የ2011 ዓም በጀት ማብራርያ ከሰጡ በኃላ በልዩ መነሻ ሀሳብነት በመጪው ዓመት ብንሰራው ብለው ያቀረቡት ዓብይ የመነሻ ሃሳብ ነው።ሃሳቡን ባቀረቡ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ የዲያስፖራው ማኅበረሰብ በማኅበራዊ ሚድያ አዎንታዊ ምላሻቸውን መስጠት ጀምረዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

የተወካዮች ምክርቤት (ፓርላማው) አሰራሩ እና ውሳኔ አሰጣጡ የ21ኛውን ክ/ዘመን የሚመጥን፣ ኢትዮጵያ የመጀመርያ ፓርላማዋን ከከፈተች ከ80 ዓመታት በላይ እንደሆናት በሚያሳይ ልክ አይደለም።

አሁን በአራት ኪሎ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ህንጻ በ1928 ዓም  =========== ጉዳያችን ========== የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በድረገጹ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ ታሪክ በሚለው ርዕሱ ስር እንዲህ የ...