Friday, July 6, 2018

ክቡር ጠ/ ሚ/ር ዶ/ር ዓብይ አህመድ ለዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን እና ሕዝባቸውን የሚረዱበት አዲስ የመነሻ ሃሳብ ዛሬ አቀረቡ።ሀሳባቸውን በስምንት ደቂቃ ቪድዮ ይመልከቱ።

ጉዳያችን/Gudayachn
ሰኔ 29/2010 ዓም (ጁላይ 6/2018 ዓም)

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ለዲያስፖራ ይህንን መነሻ ሃሳብ (ፕሮፖዛል) ያቀረቡት በተወካዮች ምክር ቤት የ2011 ዓም በጀት ማብራርያ ከሰጡ በኃላ በልዩ መነሻ ሀሳብነት በመጪው ዓመት ብንሰራው ብለው ያቀረቡት ዓብይ የመነሻ ሃሳብ ነው።ሃሳቡን ባቀረቡ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ የዲያስፖራው ማኅበረሰብ በማኅበራዊ ሚድያ አዎንታዊ ምላሻቸውን መስጠት ጀምረዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...