Sunday, May 7, 2017

ሰሞኑን ባወጣው ኢትዮጵያ የተሰኘው ሲዲ ሳብያ ለድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኢትዮጵያ መልሳ ልታዜምለት የምትችለው ዜማ (የጉዳያችን ምርጫ ለቴዲ አፍሮ)

ድምፃዊት የሺ ደመላሽ ከአምስት ዓመት በፊት ያዜመችው "አንተ ኮከብ ነህ የኮከብ አለቃ" የሚለው ዜማ ዛሬ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ለኢትዮጵያ ላዜመው ዜማ ኢትዮጵያ የመለሰችው ምላሽ አድርገን ብናስበው እንዲህ ይደመጣል።

"አዎ! አንተ ለእኔ ነው ቀድመህ ይተፈጠርከው፣ 
ያዜምክልኝ ዜማ ቀመር የቀመርክው"  ድምፃዊት የሺ ደመላሽ

በነገራችን ላይ ድምፃዊት የሺ ደመላሽ ያዘመችው ለድምፃዊ ቴዎድሮስ አለመሆኑ እንዲሁም  ሁለቱ ድምፃውያን የሚያገናኛቸው ጉዳይ እንደሌለ እና ጉዳያችን በእራሷ ያደረገችው ግጥምጥሞሽ መሆኑ ይታወቅ።


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...