Thursday, May 11, 2017

ሱማልያን የተመለከተ ወሳኝ የተባለ ጉባኤ ለንደን ላይ ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 3፣2009 ዓም ተከፍቷል (ቪድዮውን ይመልከቱ)

በጉባኤው ላይ የኬንያ እና የኡጋንዳ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ  ጨምሮ የሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል።
Video Source : Foreign & Commonwealth Office



ጉባኤው በከፊል በፎቶ
ፎቶ :  በጉዳያችን

ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።