Thursday, May 11, 2017

ሱማልያን የተመለከተ ወሳኝ የተባለ ጉባኤ ለንደን ላይ ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 3፣2009 ዓም ተከፍቷል (ቪድዮውን ይመልከቱ)

በጉባኤው ላይ የኬንያ እና የኡጋንዳ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ  ጨምሮ የሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል።
Video Source : Foreign & Commonwealth Office



ጉባኤው በከፊል በፎቶ
ፎቶ :  በጉዳያችን

ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...