Pages

Pages

Sunday, January 29, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ከኦስሎ ዩንቨርሲቲ በዶ/ር ተክሉ አባተ የቀረበ

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ቅዳሜ ጥር 20፣2009 ዓም በኦስሎ በኢትዮጵያዊነት እና የዐማራ አደረጃጀት ዙርያ አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ ነበር።በዝግጅቱ ላይ  በዶ/ር ተክሉ አባተ፣በአቶ ደባሱ መሰሉ እና በአቶ ልዑል መኮንን የመነሻ ፅሁፎች የቀረቡ ሲሆን

በእዚህ ክፍል የዶ/ር ተክሉ አባተ ከእዚህ በታች ቀርቧል።

በቀጣይ ቀናት የቀሩት በተከታታይ ይቀርባሉ።
ቪድዮ ከኢትዮ ኖርዌይ ቲቪ


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com