Wednesday, January 25, 2017

ሰበር ዜና ከዋሽንግተን ወደ አዲስ አበባ በረራ የጀመረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አይሮፕላን ካናዳ እንዲያርፍ ተገደደ


Ethiopian Airlines flight diverted from Addis Ababa to St. John's

ጉዳያችን / Gudayachn
ጥር 17፣2009ዓም  (ጃንዋሪ 25፣2017)
================================
ዛሬ ሮብ ከሰዓት በኃላ  ከዋሽንግተን ወደ አዲስ አበባ ለመብረር መንገድ የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን በረራ ቁጥር 501 ካናዳ ሴንት ጆንስ አየር መንገድ እንዲያርፍ ተገዷል። አይሮፕላኑ ለምን ለማረፍ እንደተገደደ እና ለምን ያህል ጊዜ በሴንት ጆንስ አየር መንገድ እንደሚቆይ የታወቀ ዝርዝር ነገር የለም። እስካሁን የተሰጠው ምክንያት የሕክምና ጉዳይ ብቻ ነው።ማን እና ለምን ድንገተኛ ሕክምና አስፈለገ? አይሮፕላኑ ውስጥ ምን ተፈጠረ? እና ሌሎች ጥያቄዎች ገና አልተመለሱም።የሴንት ጆንስ አየር መንገድ ቃል አቀባይ ኤሪካ ከላንድ አይሮፕላኑ ከሰዓት በኃላ በካናዳ ሰዓት አቆጣጠር 10 ሰዓት ላይ ማረፉን ብቻ ተናግረዋል።  

A medical emergency aboard a flight bound for Ethiopia's capital city diverted a plane to St. John's on Wednesday.

Ethiopian Airlines Flight 501 landed in St. John's at about 4 p.m NT, according to Erika Kelland, a spokesperson at the St. John's International Airport.

Kelland said there was a medical emergency on board, but had no other information about the incident or how long the plane would remain in St. John's.

The plane left Washington, D.C. at 11:30 NT and was set for a flight of about 13 hours to Addis Ababa.
Source : CBC News


ጉዳያችን GUDAYACHN

 www.gudayachn.com

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...