Saturday, May 7, 2016

ሚያዝያ 30/1997 በአዲስ አበባ ከአንድ ሚልዮን በላይ ሕዝብ በለውጥ ፍላጎት ሰልፍ የወጣበት 11ኛ ዓመት ሲታወስ (ቪድዮ) It is exactly 11 years since over one million Ethiopians demonstrated in Addis Ababa to bring democratic change and express their opposition against the current regime.

ይህንን ሚያዝያ 30/1997 ዓም የተደረገው ሰላማዊ  ሰልፍ በተመለከተ:
1/ ይህ የአንድነታችን ታሪክ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው።ይህንን ታሪክ ማደብዘዝ በእራሱ አደጋ ነው።የፌስ ቡክ ባለቤቶች በሙሉ በመለጠፍ ትውልዱን ኢትዮጵያዊነት አለመሞቱን በዘመናችን ይህ ታሪክ ከሆነ ገና 11 ዓመቱ ነው አይዞን ማለት ተገቢ ነው ኢትዮጵያ አለች።ለዘላለምም ትኖራለች።
2/  ይህ ሁሉ ሰልፈኛ በ11 ዓመታት ውስጥ ካለፉት ከጥቂቶቹ በቀር ሌላው አሁንም ከእዚህ የለውጥ ፍላጎት አንዳች ስንዝር ወደኃላ እንዳላለ ለማወቅ ሳይንቲስት መሆን አያስፈልግም።
3/ በሚልዮን የሚቆጠር ሕዝብ ሰልፍ ወጥቶ አንዳች የዘረፋ ወይንም ንብረት መውደም ተግባር ሳይፈፀም በሰላም የገባ ሕዝብ ነው።አስደናቂ እና ታሪካዊ ሰልፍ።


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...