ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, November 26, 2015

ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣ በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ (የግጥም ምሽት ቪድዮ)

...ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣
        በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ።
አየሩም የኔ አይደል የምተነፍሰው፣
        አፈሩም የኔ አይደል እግሬ የሚረግጠው።
ፀሐይ ጨረቃየን ቀምቶኝ የበላይ፣=
         ባይተዋር ሆኛለሁ በገዛ አገሬ ላይ።
አለሁኝ አልልም ምኑን አለሁኝ፣
         በገዛ አገሬ ላይ አገሬን ቀሙኝ።
ትናንትም አይደለ ይሄው አሁን ዛሬ፣
        ክፍቱን ያደረ ቤት ሆናለች አገሬ።...

የአንድነት ፓርቲ ወጣቶች የግጥም ምሽት (ከዩቱዩብ) 



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...