Thursday, November 26, 2015

ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣ በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ (የግጥም ምሽት ቪድዮ)

...ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣
        በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ።
አየሩም የኔ አይደል የምተነፍሰው፣
        አፈሩም የኔ አይደል እግሬ የሚረግጠው።
ፀሐይ ጨረቃየን ቀምቶኝ የበላይ፣=
         ባይተዋር ሆኛለሁ በገዛ አገሬ ላይ።
አለሁኝ አልልም ምኑን አለሁኝ፣
         በገዛ አገሬ ላይ አገሬን ቀሙኝ።
ትናንትም አይደለ ይሄው አሁን ዛሬ፣
        ክፍቱን ያደረ ቤት ሆናለች አገሬ።...

የአንድነት ፓርቲ ወጣቶች የግጥም ምሽት (ከዩቱዩብ) 



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...