Thursday, November 26, 2015

ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣ በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ (የግጥም ምሽት ቪድዮ)

...ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣
        በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ።
አየሩም የኔ አይደል የምተነፍሰው፣
        አፈሩም የኔ አይደል እግሬ የሚረግጠው።
ፀሐይ ጨረቃየን ቀምቶኝ የበላይ፣=
         ባይተዋር ሆኛለሁ በገዛ አገሬ ላይ።
አለሁኝ አልልም ምኑን አለሁኝ፣
         በገዛ አገሬ ላይ አገሬን ቀሙኝ።
ትናንትም አይደለ ይሄው አሁን ዛሬ፣
        ክፍቱን ያደረ ቤት ሆናለች አገሬ።...

የአንድነት ፓርቲ ወጣቶች የግጥም ምሽት (ከዩቱዩብ) 



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...