...ይሄው ስንት ዓመታት አለሁኝ ሰግቼ፣
በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ።
አየሩም የኔ አይደል የምተነፍሰው፣
አፈሩም የኔ አይደል እግሬ የሚረግጠው።
ፀሐይ ጨረቃየን ቀምቶኝ የበላይ፣=
ባይተዋር ሆኛለሁ በገዛ አገሬ ላይ።
አለሁኝ አልልም ምኑን አለሁኝ፣
በገዛ አገሬ ላይ አገሬን ቀሙኝ።
ትናንትም አይደለ ይሄው አሁን ዛሬ፣
ክፍቱን ያደረ ቤት ሆናለች አገሬ።...
የአንድነት ፓርቲ ወጣቶች የግጥም ምሽት (ከዩቱዩብ)
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
በገዛ አገሬ ላይ አገር ተቀምቼ።
አየሩም የኔ አይደል የምተነፍሰው፣
አፈሩም የኔ አይደል እግሬ የሚረግጠው።
ፀሐይ ጨረቃየን ቀምቶኝ የበላይ፣=
ባይተዋር ሆኛለሁ በገዛ አገሬ ላይ።
አለሁኝ አልልም ምኑን አለሁኝ፣
በገዛ አገሬ ላይ አገሬን ቀሙኝ።
ትናንትም አይደለ ይሄው አሁን ዛሬ፣
ክፍቱን ያደረ ቤት ሆናለች አገሬ።...
የአንድነት ፓርቲ ወጣቶች የግጥም ምሽት (ከዩቱዩብ)
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
No comments:
Post a Comment