ኢትዮጵያን ተራራ እየቧጠጠች፣ቁልቁለት እየወረደች በኢቲቪ ''ተጓዥ ካሜራችን" ፕሮግራም አስተዋውቃለች።ከሀገር ወጥታም ለኢትዮጵያ ስትሟገት ኖራለች።በዘመነ ህወሓት ኢቲቪ ካለጡረታ አስወጣት።ከ20 ዓመታት ስደት በኋላ ሀገሯ ገብታ ከሀገሬ ቲቪ ጋር ቃለ መጠይቅ አድርጋለች። ኢቲቪ በክብር ጠርቶ ሊሸልማት፣ የጋዜጠኝነት ስራዋን በጥናታዊ ፊልም አዘጋጅቶ ምን ዓይነት ድንቅ ሴት ጋዜጠኞች እንዳሉ ለአሁኑ ትውልድ ሴት ጋዜጠኞች ሊያስተምርበት ይገባል።
ከድንቋ ጋዜጠኛ ብዙ ወንድማገኘሁ ጋር ሀገሬ ቲቪ ያደረገው ውይይት ክፍል 1
No comments:
Post a Comment
አስተያየትዎን እዚህ ላይ ይስጡ