ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, May 13, 2021

''ኢትዮጵያን ለረጅም ጊዜ እናውቃታለን እንደ ደራጎን ለረጅም ጊዜ ተኝታ ድንገት የምትነሳ ሃገር ነች ብለው የግብፁ ፕሬዝዳንት ሳዳት ሲናገሩ ሰምቻለሁ'' ኮለኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የሰጡት መግለጫ (ኦድዮ) ሁሉም ሰው ሊያዳምጠው የሚገባ

 የኢትዮጵያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማርያም ከኢትዮጵያ ከወጡ ግንቦት 13/2013 ዓም ሠላሳ ዓመት ይሞላቸዋል።ከእዚህ በታች ካለው ሊንክ ላይ የኮ/ል መንግስቱ ቃለ መጠይቅ ያድምጡ።በርካታ አሁንም ያለው የኢትዮጵያ አመራርም ሆነ ሕዝብ ሊማርበት የሚገባ ነጥቦች ይዟል።
  
በቃለ መጠይቁ  
>> ደህንነት ሚንስትሩ ተስፋዬ ወ/ስላሴ መጨረሻ ላይ የሰሩትን ክህደት አንስተዋል፣ 
>> አሜሪካ እንዴት ባለሥልጣናቱን እንዳታለለች፣
>> ወደ ኬንያ የሄዱበት ምክንያት ያወሳሉ፣
>> የስነ ልቦና ጦርነት ምን ያህል አሁንም አደገኛ እንደሆነ ያስረዳሉ።
>> ቅድመ አያቶቻችንን አባቶቻችንንም እኛንም ዛሬ የሚፈትነው አንድ ጉዳይ ምን እንደሆነ ያስረዳሉ።
>> ኢትዮጵያ እንደ ሀገር እንድትቀጥል የሚያስፈልገው አንድ እና አንድ ጉዳይ ያስረዳሉ። 
>> የኢትዮጵያ ሕዝብ የተማረ፣በተፈጥሮ በቀላሉ ሊማር የሚችል ጥሩ መሪ ካገኘ ባጭር ጊዜ ያሰበበት የሚደርስ ነው።
>> የኢትዮፖያ ሀብት ከ400 ሚልዮን ሕዝብ በላይ የሚያስተዳድር ሀብት ያላት ሀገር ነች።
ሌሎች እጅግ ድንቅ የሆኑ መልዕክቶች ይዘዋል።ዛሬ ላለንበት ሁኔታ ምላሽ የሚሰጡ ብዙ ሃሳቦች ይዘዋል።እስከመጨረሻ ይከታተሉ።


No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።