ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, May 8, 2019

የአዲሱ ትውልድ ፖለቲካ ተጀምሯል።ከወጣት ናትናኤል ፈለቀ ጋር የተደረገ አዲስ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ)

ጉዳያችን /Gudayachn
ሚያዝያ 30/2011 ዓም 
አቶ ናትናኤል ፈለቀ የዞን 9 ጦማርያን ኢ-መደበኛ እንቅስቃሴ አባል ነበር።ለሕግ፣ለዲሞክራሲ  እና ፍትህ መከበር  በእስር ዋጋ ከፍሏል።በአሁኑ ወቅት ግንቦት 1 እና 2 የሚመሰረተው  አርበኞች ግንቦት 7 ጨምሮ  የሰባት ፖለቲካ ድርጅቶች አዲሱ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው።

ቪድዮ ምንጭ = ናሁ ቴሌቭዥን ዩቱብ


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...