Wednesday, May 8, 2019

የአዲሱ ትውልድ ፖለቲካ ተጀምሯል።ከወጣት ናትናኤል ፈለቀ ጋር የተደረገ አዲስ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ)

ጉዳያችን /Gudayachn
ሚያዝያ 30/2011 ዓም 
አቶ ናትናኤል ፈለቀ የዞን 9 ጦማርያን ኢ-መደበኛ እንቅስቃሴ አባል ነበር።ለሕግ፣ለዲሞክራሲ  እና ፍትህ መከበር  በእስር ዋጋ ከፍሏል።በአሁኑ ወቅት ግንቦት 1 እና 2 የሚመሰረተው  አርበኞች ግንቦት 7 ጨምሮ  የሰባት ፖለቲካ ድርጅቶች አዲሱ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው።

ቪድዮ ምንጭ = ናሁ ቴሌቭዥን ዩቱብ


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...