Wednesday, May 8, 2019

የአዲሱ ትውልድ ፖለቲካ ተጀምሯል።ከወጣት ናትናኤል ፈለቀ ጋር የተደረገ አዲስ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ)

ጉዳያችን /Gudayachn
ሚያዝያ 30/2011 ዓም 
አቶ ናትናኤል ፈለቀ የዞን 9 ጦማርያን ኢ-መደበኛ እንቅስቃሴ አባል ነበር።ለሕግ፣ለዲሞክራሲ  እና ፍትህ መከበር  በእስር ዋጋ ከፍሏል።በአሁኑ ወቅት ግንቦት 1 እና 2 የሚመሰረተው  አርበኞች ግንቦት 7 ጨምሮ  የሰባት ፖለቲካ ድርጅቶች አዲሱ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው።

ቪድዮ ምንጭ = ናሁ ቴሌቭዥን ዩቱብ


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...