Tuesday, August 21, 2018

ያለፈው የአርባ ዓመታት የመለያየት ፖለቲካን ለአዲሱ ትውልድ የማገናኘት ሥራ ሰጥቷል።ልብ የሚነካ ታሪክ (ቪድዮ)

ያለፈው ትውልድ የአቶ ኢሳያስ እና አቶ መለስ ትውልድ የዘራው የመለያየት ፖለቲካ ለአሁኑ ትውልድ አካላት ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ፣ጋዜጠኛ 'ጆሲ' እና ለሌሎችም የማገናኘት ሥራ ላይ እንዲጠመዱ አስገድዷል።ይህ ለአሁኑ ትውልድ አካላት የተሰጠ ዕድል ነው ማለት ነው።ያለፈው ሥራ ለአሁኑ ዕዳ የሚሆንበት ጊዜ አለ።የአሁኑ ትውልድ አካል ሆነን ያለፈው ትውልድን የማለያየት ፖለቲካ እንዳናራምድ እንጠንቀቅ።ያለፈው ይብቃ።ይህንን ቪድዮ ተመልከቱ እና የተሳሳተ ፖለቲካ ተራው ሕዝብ ላይ የሚፈጥረውን ቀውስ እንመልከት።
ልብ የሚነካ ታሪክ - አባት የቀድሞ ጦር ሰራዊት አባል፣ እናት የአስመራ ልጅ፣ ልጆች አዲስ አበባ እና አስመራ ተለያይተው አደጉ።እንዴት ተገናኙ? ሲገናኙ የነበረው ስሜትስ? (ቪድዮው ላይ ይመልከቱ)

ምንጭ : - ጄቲቪ  (ጄ ቴሌቭዥን)



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...