Tuesday, November 4, 2014

''ጥበበኛ ሲጎል ከያኒ ሲታጣ፣ሀገር ነው የሚጎል ቀዬ ነው ሚቀጣ ባንዲራ ነው ሚፈዝ መዝሙር ቅጥ የሚያጣ'' የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ግጥም የትውልዱን በግፍ መገፋት ያሳያል (ያዳምጡት)

''ጥበበኛ ሲጎል ከያኒ ሲታጣ፣

ሀገር ነው የሚጎል ቀዬ ነው ሚቀጣ፣

ባንዲራ ነው ሚፈዝ መዝሙር ቅጥ የሚያጣ '' የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ግጥም የትውልዱን በግፍ መገፋት ያሳያል (ያዳምጡት)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...