Tuesday, November 4, 2014

''ጥበበኛ ሲጎል ከያኒ ሲታጣ፣ሀገር ነው የሚጎል ቀዬ ነው ሚቀጣ ባንዲራ ነው ሚፈዝ መዝሙር ቅጥ የሚያጣ'' የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ግጥም የትውልዱን በግፍ መገፋት ያሳያል (ያዳምጡት)

''ጥበበኛ ሲጎል ከያኒ ሲታጣ፣

ሀገር ነው የሚጎል ቀዬ ነው ሚቀጣ፣

ባንዲራ ነው ሚፈዝ መዝሙር ቅጥ የሚያጣ '' የአርቲስት ሜሮን ጌትነት ግጥም የትውልዱን በግፍ መገፋት ያሳያል (ያዳምጡት)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።