Thursday, October 9, 2014

''ሀገሪቷን ለመምታት ሲሉ መጀመርያ ቤተ ክርስቲያኗን መምታት አለባቸው ይሄ ነው ዓላማው ለእዚህም ከውስጡ ሊገዙ ይፈልጋሉ'' አቡነ ኤልያስ (ቪድዮ)

አቡነ ኤልያስ -
        - በአቡነ ተክለሃይማኖት ፕትርክና ዘመን የፓትራሪኩ ልዩ ፀሐፊ ሆነው አገልግለዋል፣
        - በኬንያ፣ዑጋንዳ፣ጅቡቲ እና በበርካታ የዓለም ክፍሎች የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን ተክለዋል፣እንድትስፋፋ ደክመዋል፣
         - በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘመን ጀምረው እስካሁን በሕይወት ላይ ካሉት አባቶች ውስጥ የቀሩት ናቸው፣
         - በሀገር ቤት አሁንም በጵጵስና ማዕረግ ካሉት እንደ አቡነ ገሪማ ያሉትን ምንኩስና የሰጡ እሳቸው ናቸው።

አቡነ ኤልያስ ከሉሲ ራድዮ አዘጋጅ ዘውዱ መንግስቱ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ -


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...