ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, December 3, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በመጪው ቅዳሜ በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች ሚና በሚል ርዕስ የውይይት መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዝግጅቱ ዙርያ እና መድረኩ ማን ነው? በሚል ርዕስ ከድርጅቱ አስተባባሪዎች ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ )

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ማን ነው ?
በመጪው ቅዳሜ ሊዘጋጅ የታሰበው  ሕዝባዊ ውይይት ምን ላይ ያተኩራል? 


ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...