Saturday, December 9, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ የኢትዮጵያ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያላቸው ሚና በሚል ርዕስ በቀረበ ውይይት ላይ የአቶ ገረመው እና አቶ ሳሊኒ መነሻ ጽሁፍ (ቪድዮ)

ህዳር 30/2010 ዓም ኦስሎ ላይ የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ የኢትዮጵያ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያላቸው ሚና በሚል ርዕስ በቀረበ ውይይት ላይ የአቶ ገረመው እና አቶ ሳሊኒ መነሻ ጽሁፍ በርካታ ጉዳዮችን በርዕሱ ዙርያ የዳሰሰ ነበር። አቶ ገረመው ንጋቱ እና አቶ ሳልህ አብርሃም የቀረቡ መነሻ ሃሳቦች በርካታ ጉዳዮችን የዳሰሱ ነበሩ። አቶ ገረመው ንጋቱ በግጭት አፈታት (conflict resolution) ላይ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሰሩ ሲሆን አቶ ሳልህ አብርሃም ደግሞ በኖርዌይ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ራድዮ ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል።

አቶ ገረመው ንጋቱ ያቀረቡት 


በአቶ ሳልህ አብርሃም የቀረበው 




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...