Saturday, December 9, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ የኢትዮጵያ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያላቸው ሚና በሚል ርዕስ በቀረበ ውይይት ላይ የአቶ ገረመው እና አቶ ሳሊኒ መነሻ ጽሁፍ (ቪድዮ)

ህዳር 30/2010 ዓም ኦስሎ ላይ የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ የኢትዮጵያ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያላቸው ሚና በሚል ርዕስ በቀረበ ውይይት ላይ የአቶ ገረመው እና አቶ ሳሊኒ መነሻ ጽሁፍ በርካታ ጉዳዮችን በርዕሱ ዙርያ የዳሰሰ ነበር። አቶ ገረመው ንጋቱ እና አቶ ሳልህ አብርሃም የቀረቡ መነሻ ሃሳቦች በርካታ ጉዳዮችን የዳሰሱ ነበሩ። አቶ ገረመው ንጋቱ በግጭት አፈታት (conflict resolution) ላይ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሰሩ ሲሆን አቶ ሳልህ አብርሃም ደግሞ በኖርዌይ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ራድዮ ኃላፊ ሆነው አገልግለዋል።

አቶ ገረመው ንጋቱ ያቀረቡት 


በአቶ ሳልህ አብርሃም የቀረበው 




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

Ethiopia Builds Africa’s Monumental GERD Using Solely Own Resources, Says PM Abiy.

Ethiopia has constructed the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)—one of Africa’s largest infrastructure projects to date—entirely using i...