ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, February 17, 2013

አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል።ስለ ህወሃት ይናገራሉ።(ቪድዮ)

የካቲት 11/2005 ዓም  ህወሓት 38ኛ ዓመቱን ያከብራል።አቶ ኃይለማርያምም  ለስብሰባው መቀሌ መግባታቸውን የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በ ዜና እወጃው ላይ ተናግሯል።
አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የፋይናንስ ክፍል ኃላፊ ስለ ህወሃት ይናገራሉ።
''በ 1977 ዓም በነበረው ድርቅ የ ህወሃት አመራር የ ትግራይ ህዝብ እየሞተ  አለም በሙሉ ለትግራይ ህዝብ የረዳውን እህል  አመራሩ ሸጠው። ህወሓት  ግን ለ ማሌ ሊግ ምስረታ ሸብ ረብ እንል  ነበር ------ማሌ ሊግ የተመሰረተው ለድርቅ የመጣውን እህል ተሸጦ በ ሰላሳስድስት ሚልዮን ብር ነበር-----''አቶ ገብረ መድህን ከተናገሩት።
አቶ ገብረመድህን ህወሓት በ ሃውዘኑ እልቂት እጁ ነበረበት ይላሉ።(ቪድዮውን ይመልከቱ)።ከ ኢ ሳ ት የሳምንቱ እንግዳችን ፕሮግራም የተወሰደ።




No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...