Saturday, March 4, 2017

በቅርቡ ከተሰደዱት የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት አስተዳዳሪ መላከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ወልደ ትንሣኤ አባተ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ


ከኢሳት ቴሌቭዥን የካቲት 23 እና  መጋቢት 2፣ 2017 እኤአ ስርጭቶች  ላይ የተወሰደ 
በቃለ መጠይቁ ላይ ለጥገና ተብሎ የተተከለው ብረት አብያተ ክርስትያናቱ ላይ አደጋ ማንዣበቡ እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች ተነስተውበታል።
ክፍል አንድ 


ክፍል ሁለት 




ጉዳያችን GUDAYACHN

 www.gudayachn.com

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...