Saturday, March 4, 2017

በቅርቡ ከተሰደዱት የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት አስተዳዳሪ መላከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ወልደ ትንሣኤ አባተ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ


ከኢሳት ቴሌቭዥን የካቲት 23 እና  መጋቢት 2፣ 2017 እኤአ ስርጭቶች  ላይ የተወሰደ 
በቃለ መጠይቁ ላይ ለጥገና ተብሎ የተተከለው ብረት አብያተ ክርስትያናቱ ላይ አደጋ ማንዣበቡ እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች ተነስተውበታል።
ክፍል አንድ 


ክፍል ሁለት 




ጉዳያችን GUDAYACHN

 www.gudayachn.com

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...