Saturday, March 4, 2017

በቅርቡ ከተሰደዱት የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት አስተዳዳሪ መላከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ወልደ ትንሣኤ አባተ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ


ከኢሳት ቴሌቭዥን የካቲት 23 እና  መጋቢት 2፣ 2017 እኤአ ስርጭቶች  ላይ የተወሰደ 
በቃለ መጠይቁ ላይ ለጥገና ተብሎ የተተከለው ብረት አብያተ ክርስትያናቱ ላይ አደጋ ማንዣበቡ እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮች ተነስተውበታል።
ክፍል አንድ 


ክፍል ሁለት 




ጉዳያችን GUDAYACHN

 www.gudayachn.com

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ፣ የአፈጀው የአዛውንቶች ክበብ፣ ''ፅንዶ'' እና ቅምጥሎቹ ''ባንዳ'' ዩቱበሮች በአውሮፓና አሜሪካ።

+++++++++++++ ጉዳያችን ወቅታዊ ምጥን +++++++++++++ መንደርደርያ ኢትዮጵያ በዘመን አቆጣጠሯ ስንሔድ የሐያ አንደኛውን ክ/ዘመን የመዠመርያ ሩብ ክፍለዘመን ለማጠናቀቅ ሰባት ዓመታት ብቻ ቀርተዋታል። ያለፈው ሐ...