ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, June 4, 2014

በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በኦስሎ (ቪድዮ ክፍል 1)

በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በኦስሎ (ቪድዮ ክፍል 1)
በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ግንቦት 16/2006 ዓም (ሜይ 24/2014) በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ''በባትሬት'' ኦስሎ ውስጥ ተደርጎ ነበር።ውይይቱ የተለያዩ አመለካከት ያላቸው ሁለት ግለሰቦች በወቅቱ ሁኔታዎች ላይ ካቀረቡ በኃላ ውይይቶች ተደርገዋል።በውይይቱ ላይ አቶ ግደይ ዘርአፅዮንን (የህወሃት ሰባቱ መስራቾች አንዱ) እና ዶ/ር ሙሉዓለምን ጨምሮ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ነበር።

የአመለካከቶቹ አቅራቢዎች

1/ አቶ ገረመው በኦሮሞ ብሔር ማንነት ጋር በተያያዘ የተለያዩ ስራዎች ሰርተዋል።

2/ አቶ ጌታቸው በቀለ የእዚህ የጉዳያችን ጡመራ አዘጋጅ ነው።

ክፍል 1



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...