በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በኦስሎ (ቪድዮ ክፍል 1)
በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ግንቦት 16/2006 ዓም (ሜይ 24/2014) በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ''በባትሬት'' ኦስሎ ውስጥ ተደርጎ ነበር።ውይይቱ የተለያዩ አመለካከት ያላቸው ሁለት ግለሰቦች በወቅቱ ሁኔታዎች ላይ ካቀረቡ በኃላ ውይይቶች ተደርገዋል።በውይይቱ ላይ አቶ ግደይ ዘርአፅዮንን (የህወሃት ሰባቱ መስራቾች አንዱ) እና ዶ/ር ሙሉዓለምን ጨምሮ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ነበር።
የአመለካከቶቹ አቅራቢዎች
1/ አቶ ገረመው በኦሮሞ ብሔር ማንነት ጋር በተያያዘ የተለያዩ ስራዎች ሰርተዋል።
2/ አቶ ጌታቸው በቀለ የእዚህ የጉዳያችን ጡመራ አዘጋጅ ነው።
ክፍል 1
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ግንቦት 16/2006 ዓም (ሜይ 24/2014) በማንነት ጥያቄ እና አጠቃላይ የወደፊት የኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ባሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ''በባትሬት'' ኦስሎ ውስጥ ተደርጎ ነበር።ውይይቱ የተለያዩ አመለካከት ያላቸው ሁለት ግለሰቦች በወቅቱ ሁኔታዎች ላይ ካቀረቡ በኃላ ውይይቶች ተደርገዋል።በውይይቱ ላይ አቶ ግደይ ዘርአፅዮንን (የህወሃት ሰባቱ መስራቾች አንዱ) እና ዶ/ር ሙሉዓለምን ጨምሮ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ነበር።
የአመለካከቶቹ አቅራቢዎች
1/ አቶ ገረመው በኦሮሞ ብሔር ማንነት ጋር በተያያዘ የተለያዩ ስራዎች ሰርተዋል።
2/ አቶ ጌታቸው በቀለ የእዚህ የጉዳያችን ጡመራ አዘጋጅ ነው።
ክፍል 1
ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG
No comments:
Post a Comment