Saturday, September 1, 2012

በ አቶ መለስ እረፍት ፣ የለቅሶ ሂደት እና በመጪው ጊዜ ዙርያ የ ህዝብ አስተያየት(ቪድዮ)

የ አንድ ሚድያ ተግባር ሚዛናዊ ዘገባ (እንደወረደ) የ ህዝቡን አባባል ማቅረብ ነው። ኢቲቪ ከ ኢሳት የሚማረው ብዙ ነገር መኖሩን የምንረዳው ይህን የ ህዝብ አስተያየት( ኢሳት በሚዛናዊነት ያቀረበውን) ከተመለከትን በኋላ ነው።
 Source    ESAT Television    (31. aug. 2012) 

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...