ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, October 27, 2016

ሰበር ዜና/ Breaking News Ethiopia - አራት ቁልፍ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ (Ethiopian movement) መሰረቱ። Four key Ethiopian political organisations form one huge movement.

Gudayachn update

የኢትዮጵያ ንቅናቄን የመሰረቱት አራቱ ድርጅቶች በተስማሙበት ሰነድ ላይ ፊርማቸውን ዛሬ ጥቅምት 20፣2009 ዓም ዋሽግተን ዲሲ ላይ አሰፈሩ።
Today as at of October 30,2016.
Four Ethiopian political organisations leaders and high officials put there signature on their agreed document in Washington D.C

=================================================
አራት ቁልፍ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ (Ethiopian movement)  መሰረቱ።

ድርጅቶቹ : -

1/ አርበኞች ግንቦት ሰባት፣

2/ በአቶ ሌንጮ ለታ የሚመራው የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራስያዊ ግንባር (ኦዲግ)፣

3/ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ እና

4/ የሲዳማ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሆናቸውን ኢሳት ቴሌቭዥን በሰበር ዜናው በኢትዮጵያ የሰዓት አቆጣጠር ከሌሊቱ 8 ሰዓት ላይ አስታወቀ።የአራቱም ድርጅቶች መሪዎች ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ የስምምነት ፊርማቸውን በእዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ እንደሚያሰፍሩ ይጠበቃል።

ድርጅቶቹ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ላይ ትልቅ ተፅኖ ፈጣሪዎች ናቸው።የኢትዮጵያን ትንሣኤ ያሳየን።

Breaking News Ethiopia
====================
Four Ethiopian political organisations form a single movement called Ethiopian movement. ESAT (Ethiopian Satellite Television) from Washington D.C disclosed it with its breaking news. For the past 25 years, Ethiopia never seen such a political movement. The political organisations are: -
1. Patriotic-Ginbot 7 movement for justice and democracy
2.  Oromo Democratic Front (ODF)
3. Afar Peoples Paty (APP) and
4. Sidama Peoples Democratic Movement ( SPDM)

It is becoming quite clear that the Political change  in Ethiopia is coming soon.

ማሪኝ ኢትዮጵያዬ!
በዳዊት ፅጌ



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...