Tuesday, January 31, 2012

ኢሳት ( ኢትዮጵያ ሳትከፋ ትኑር)

''ተ ቦርን'' የሚለውን ስም ''ታዲያስ አዲስ'' በተባለው ሸገር ኤፍ ኤም ፕሮግራም ላይ የማያውቀው ያለ አልመስልህ አለኝ:: ''ተ ቦርን'' ቅጥል ስም ነው እንጂ ስሙ ተወልደ በየነ ይባላል:: በኪነቱ አለም በ ሃያሲነትም ሆነ በሙዚቃ ግጥም ቅንብር  ስሙ ይወሳል:: አንድ ጊዚ እንዲያውም በሃገራችን ያሉትን ዘፈኖች ከ ባእዳን ዘፈን ዚማ የተቀዱትን እየለየ አሰምቶን ጉድ አጀብ አስብሎ ነበር::
ለጠቅላላ እውቀት እንዲሆናችሁ ''ተ ቦርን'' ማለትም ተወልደ በየነ የ  ታዋቂው አርቲስት እና አክቲቭስትታማኝ በየነ የ ስጋ ወንድም መሆኑን ሳትነግረን እንዳትሉ ነገርኩዋችሁ አሁን::

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...