Monday, March 20, 2023

ትናንት መጋቢት 10፣2015 ዓም በሺህ ለሚቆጠሩ የአላማጣ ከተማ ሰላማዊ ሰልፈኞች የአላማጣ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ ኃይሉ አበራ የአላማጣ ህዝብ ወንድሙ የሆነው የትግራይ ህዝብ እና ምሑራን ከጎኑ እንዲቆሙ የጠየቁበት ንግግር (ቪድዮ)


ምንጭ = አሚኮ


No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...