ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, March 20, 2023

ትናንት መጋቢት 10፣2015 ዓም በሺህ ለሚቆጠሩ የአላማጣ ከተማ ሰላማዊ ሰልፈኞች የአላማጣ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ ኃይሉ አበራ የአላማጣ ህዝብ ወንድሙ የሆነው የትግራይ ህዝብ እና ምሑራን ከጎኑ እንዲቆሙ የጠየቁበት ንግግር (ቪድዮ)


ምንጭ = አሚኮ


No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...