Wednesday, September 2, 2020

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር

ጉዳያችን 9ኛ ዓመቷ በያዝነው ነሐሴ/2012 ዓም ሞልቷታል።ከዛሬ ጀምሮ በዩቱብ ጠቃሚ የሆኑ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጉዳዮች፣ማኅበራዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ አጫጭር የቪድዮ መልዕክቶች ይቀርባሉ።
የዛሬው ርዕስ አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር  የሚል ነው። ይከታተሉ፣ዩቱቡን ሰብስክራይብ ያድርጉ ለሌሎች ያካፍሉ።

ቪድዮውን ለማየት ሊንኩን ይክፈቱ 

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።