ጉዳያችን 9ኛ ዓመቷ በያዝነው ነሐሴ/2012 ዓም ሞልቷታል።ከዛሬ ጀምሮ በዩቱብ ጠቃሚ የሆኑ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጉዳዮች፣ማኅበራዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ አጫጭር የቪድዮ መልዕክቶች ይቀርባሉ።
የዛሬው ርዕስ አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር የሚል ነው። ይከታተሉ፣ዩቱቡን ሰብስክራይብ ያድርጉ ለሌሎች ያካፍሉ።
ቪድዮውን ለማየት ሊንኩን ይክፈቱ
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
============= የጉዳያችን ማስታወሻ ============= ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው ''አውርቶ አደር'' ማንነት የኢትዮጵያ የታሪክ ስብራት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች አውርቶ አደሮች ናቸ...
No comments:
Post a Comment