Wednesday, September 2, 2020

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር

ጉዳያችን 9ኛ ዓመቷ በያዝነው ነሐሴ/2012 ዓም ሞልቷታል።ከዛሬ ጀምሮ በዩቱብ ጠቃሚ የሆኑ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጉዳዮች፣ማኅበራዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ አጫጭር የቪድዮ መልዕክቶች ይቀርባሉ።
የዛሬው ርዕስ አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር  የሚል ነው። ይከታተሉ፣ዩቱቡን ሰብስክራይብ ያድርጉ ለሌሎች ያካፍሉ።

ቪድዮውን ለማየት ሊንኩን ይክፈቱ 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...