Thursday, September 3, 2020

የነሐሴ 28/2012 ዓም ጆሮ  ጠገብ ያልሆኑ ዜናዎች በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብቻ

የነሐሴ 28/2012 ዓም የጉዳያችን ጆሮ ጠገብ ያልሆኑ ዜናዎች በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብቻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ሩስያ፣ የማር ገበያ፣የሉተር የተሐድሶ ኢላማ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በሚሉ ርዕሶች ቀርበዋል

No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።