ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, September 3, 2020

የነሐሴ 28/2012 ዓም ጆሮ  ጠገብ ያልሆኑ ዜናዎች በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብቻ

የነሐሴ 28/2012 ዓም የጉዳያችን ጆሮ ጠገብ ያልሆኑ ዜናዎች በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብቻ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ሩስያ፣ የማር ገበያ፣የሉተር የተሐድሶ ኢላማ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በሚሉ ርዕሶች ቀርበዋል

No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...