ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, November 22, 2019

ጃዋር አሕመድ አውሮፓን እንዲረግጥ ሊፈቀድለት አይገባም። We care for Europe - UK,Belgium,Sweden,Norway and others must stop Jawar Mohamed from entering to their territory.

(አማርኛ ከእንግሊዝኛ ስር ያንብቡ)

Attention! to Europe - UK, Belgium, Sweden, Norway and other countries.

We care for Europe!

Jawar Mohamed is well known with his hate speeches and extremist position in Ethiopia. Recently he is claimed  and caused for the death of over 80 innocent people in Ethiopia. Next week, Jawar is planning to travel to European countries including UK, Belgium, Sweden and Norway for the purpose of collecting illegal public fund to use for the same hate speeches plus to inject his clashing  project among Ethiopians at home under the cover of ethnicity. Now a days he is challenged even from Oromo ethnics that he propagandized as if he stand for.

This is a notice to European countries to be aware and take the necessary action by stopping Jawar not to enter to Europe. For your detailed information about the mentioned individual, please click and read this link (https://www.gudayachn.com/2019/10/analysis-ja-war-aljazeera-bloodshed-and.html).

We care for Europe.


====================================

ጥላቻን በተሞላ ንግግሮቹ እና በማኅበራዊ ሚድያ ላይ በሚፅፋቸው ህዝብን ከህዝብ በሚያጋጩ ንግግሮቹ ምክንያች የበርካታ ኢትዮጵያንን ሕይወት እንዲቀጠፉ፣ወላጆች ካለ ልጆች፣ልጆችን ከወላጆቻቸው ውጭ እንዲኖሩ ምክንያት የሆነ ሰው ጃዋር መሐመድ ወደ አውሮፓ በመምጣት ለበለጠ ግጭቶች  የሚረዳው  ገንዘብ ለማሰባሰብ ወደ አውሮፓ ቤልጅየም፣ስዊድን፣ኖርዌይ እና እንግሊዝ ጨምሮ ከመጪው ሳምንት ጀምሮ ለመምጣት ማሰቡ ተሰምቷል።

ከእዚህ በፊት በአሜሪካ ሊያደርጋቸው ያሰባቸው ስብሰባዎች በሰብዓዊ መብት ተሟጋች ኢትዮጵያውያን በተቃውሞ አንዳንዶቹ ጋር ተረጋግጦ ስብሰባውን እንዳያደርግ፣በሌላ ቦታ ደግሞ ፈፅሞ ስብሰባውን እንዳያደርግ ማድረግ ችለዋል።በአውሮፓ እና አሜሪካ ማንም የፈለገውን ሃሳብ የመግለጥ እና የመሰብሰብ መብት አለው።ይህ በሕግ የተረጋገጠ መብት ነው። ሆኖም ግን በቅርቡ ብቻ ከ80 በላይ ንፁሃን ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት የሆነ ሰው ለበለጠ ጥፋት የሚረዳው ገንዘብ እንዲያሰባስብ  የአውሮፓም ሆነ የአሜሪካ ሕግ አይፈቅድም።ስለሆነም ኢትዮጵያውያን ለአውሮፓ ሕብረት፣ለእንግሊዝ መንግስት እና ለሌሎቹም መንግሥታት ጃዋር የሚሰበስበው ገንዘብም ሆነ ስብሰባ ህገወጥ መሆኑን በቅድምያ ማሳወቅ በመቀጠልም በየትኛውም ቦታ ስብሰባው እንዳይደረግ በተቃውሞም ማስቆም ይገባቸዋል። 


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...