ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, June 19, 2016

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ  ነው።ቤተ ክርስቲያን ሰው ታድሳለች እንጂ ሰው ቤተ ክርስቲያንን ሊያድስ አይችልም።ማኅበረ ቅዱሳንም ያለው የተበላሸው ነገር ይስተካከል። ´ፕሮቴስታንታዊ´ ተሃድሶ ከቤተ ክርስቲያን መጥፋት አለበት ነው።ይህ ትክክል ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

ኢሳት ሰኔ 12/ 2008 ዓም


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...