ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, June 19, 2016

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ  ነው።ቤተ ክርስቲያን ሰው ታድሳለች እንጂ ሰው ቤተ ክርስቲያንን ሊያድስ አይችልም።ማኅበረ ቅዱሳንም ያለው የተበላሸው ነገር ይስተካከል። ´ፕሮቴስታንታዊ´ ተሃድሶ ከቤተ ክርስቲያን መጥፋት አለበት ነው።ይህ ትክክል ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

ኢሳት ሰኔ 12/ 2008 ዓም


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ወቅታዊ የዓለም ሁኔታ እንድንነታረክ ዕድል የሚሰጥ አይደለም።ብንነቃ መልካም ነው።

========== ጉዳያችን ወቅታዊ ========== የዓለም ታሪክ እንደሚያስተምረን ዓለም በወሳኝ የእጥፋት(turning point) ታሪኮች ውስጥ አልፋለች። እነኝህ የእጥፋት ጊዜዎች የዋዛና የፈዛዛ ጊዜ አይደሉም።መላው ዓለ...