Sunday, June 19, 2016

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

´´ማኅበረ ቅዱሳንን የሚወቅሱት ትክክለኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ይስፋፋ ስላለ  ነው።ቤተ ክርስቲያን ሰው ታድሳለች እንጂ ሰው ቤተ ክርስቲያንን ሊያድስ አይችልም።ማኅበረ ቅዱሳንም ያለው የተበላሸው ነገር ይስተካከል። ´ፕሮቴስታንታዊ´ ተሃድሶ ከቤተ ክርስቲያን መጥፋት አለበት ነው።ይህ ትክክል ነው።´´ አቡነ መቃርዮስ በውጭ ከሚገኘው ሲኖዶስ የኩቤክ ካናዳ፣አውስትራልያ፣ኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ

ኢሳት ሰኔ 12/ 2008 ዓም


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...