Tuesday, June 30, 2015

ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት፣ ድሮስ ካምላክ በቀር ይች ሀገር ማን አላት (ቆየት ካሉ መዝሙራት፣ ቪድዮ)

ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት፣

ድሮስ ካምላክ በቀር ይች ሀገር ማን አላት።

በሠራዊት ብዛት መች ትጠበቃለች፣

በቅዱሳን ፀሎት እሳት ካልታጠረች።

ዓለም ሸምቆባት አሕዛብ ይስቃል፣

በልጆችሽ እምባ አውሬው ይቀልዳል።

ታላቅ ሕዝብ መሆኑን በነገራቸው፣
ከዘመናት በፊት አምላክ የጎበኘው።
ማሳሰቢያ - አውሬው የተባለው ዲያብሎስ ነው።በዮሐንስ ራዕይ ምዕ 13 ላይ ሀሳዊ መሲህን ''አውሬው'' እንደሚለው።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...