Tuesday, June 30, 2015

ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት፣ ድሮስ ካምላክ በቀር ይች ሀገር ማን አላት (ቆየት ካሉ መዝሙራት፣ ቪድዮ)

ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት፣

ድሮስ ካምላክ በቀር ይች ሀገር ማን አላት።

በሠራዊት ብዛት መች ትጠበቃለች፣

በቅዱሳን ፀሎት እሳት ካልታጠረች።

ዓለም ሸምቆባት አሕዛብ ይስቃል፣

በልጆችሽ እምባ አውሬው ይቀልዳል።

ታላቅ ሕዝብ መሆኑን በነገራቸው፣
ከዘመናት በፊት አምላክ የጎበኘው።
ማሳሰቢያ - አውሬው የተባለው ዲያብሎስ ነው።በዮሐንስ ራዕይ ምዕ 13 ላይ ሀሳዊ መሲህን ''አውሬው'' እንደሚለው።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...