ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, November 11, 2012

'ኢሳት 'በ ኢትዮጵያም ሆነ ከ ኢትዮጵያ ውጭ ቁጥር አንድ ተፅኖ ፈጣሪ 'ሚድያ' እየሆነ ነው:: ESAT TV and RADIO-NUMBER ONE INFLUENTIAL MEDIA ON ETHIOPIA ISSUES

'ኢሳት' (የ ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ) በ ዋሺግተን፣ለንደን ፣ አምስተርዳም እና በቅርቡ ደግሞ ቶሮንቶ ባሉት የማስተባበርያ ቢሮዎች እና ስቱድዮዎች በ ሚያቀርባቸው ፖለቲካዊ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች የሚያተኩሩ ፕሮግራሞቹ በ ኢትዮጵያ ተፅኖ ፈጣሪ ከሆኑት ሚድያዎች ቁጥር አንድ እንደሆነ ከ ሀገርቤት ብዙዎች እየመሰከሩለት ነው። 'ጉዳያችን' ብሎግ  በ በጎም ሆነ በ ክፉ መልኩ  በ ሀገራችን ጉዳይ ላይ ተፅኖ ፈጣሪ የሆኑ ነገሮችን ማመላከት አስፈላጊነቱን ታምናለች።ቢያንስ ለ አዲሱ ትውልድ ከ ሃገሩ ፖለቲካዊ ኩነቶች የራቀ እንዳይሆን በ እዚህ በመረጃ ዘመን ትኩረት የሚሹትን ጉዳዮች ትኩረት የመስጠት ልምድ እንዲኖረው ማድረግ መልካም ነውና።

የ ኢሳት ''የ እርስዎ ለ እርስዎ'' የተሰኘው የ ሕዝብ አስተያየት የሚሰማበት መርሃ ግበር  የሚሰጠው መረጃ በቀላሉ የሚታለፉ ሳይሆን ልብ ላለው ነገን የሚያመላክት ነው።

የ ሕዝብ አስተያየት ያዳምጡ።

 

No comments: