Sunday, November 11, 2012

'ኢሳት 'በ ኢትዮጵያም ሆነ ከ ኢትዮጵያ ውጭ ቁጥር አንድ ተፅኖ ፈጣሪ 'ሚድያ' እየሆነ ነው:: ESAT TV and RADIO-NUMBER ONE INFLUENTIAL MEDIA ON ETHIOPIA ISSUES

'ኢሳት' (የ ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ) በ ዋሺግተን፣ለንደን ፣ አምስተርዳም እና በቅርቡ ደግሞ ቶሮንቶ ባሉት የማስተባበርያ ቢሮዎች እና ስቱድዮዎች በ ሚያቀርባቸው ፖለቲካዊ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች የሚያተኩሩ ፕሮግራሞቹ በ ኢትዮጵያ ተፅኖ ፈጣሪ ከሆኑት ሚድያዎች ቁጥር አንድ እንደሆነ ከ ሀገርቤት ብዙዎች እየመሰከሩለት ነው። 'ጉዳያችን' ብሎግ  በ በጎም ሆነ በ ክፉ መልኩ  በ ሀገራችን ጉዳይ ላይ ተፅኖ ፈጣሪ የሆኑ ነገሮችን ማመላከት አስፈላጊነቱን ታምናለች።ቢያንስ ለ አዲሱ ትውልድ ከ ሃገሩ ፖለቲካዊ ኩነቶች የራቀ እንዳይሆን በ እዚህ በመረጃ ዘመን ትኩረት የሚሹትን ጉዳዮች ትኩረት የመስጠት ልምድ እንዲኖረው ማድረግ መልካም ነውና።

የ ኢሳት ''የ እርስዎ ለ እርስዎ'' የተሰኘው የ ሕዝብ አስተያየት የሚሰማበት መርሃ ግበር  የሚሰጠው መረጃ በቀላሉ የሚታለፉ ሳይሆን ልብ ላለው ነገን የሚያመላክት ነው።

የ ሕዝብ አስተያየት ያዳምጡ።

 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...