ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, September 16, 2014

ባለፈው ቅዳሜ ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም ኦስሎ፣ኖርዌይ ላይ ካቀረበው ዝግጅት ቪድዮ ይመልከቱ (Gudayachn blog Exclusive)

ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 3፣2007 ዓም በኖርዌይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አዘጋጅነት ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም፣ዓለም ፀሐይ ወዳጆ፣ጋዜጠኛ እና አርቲስት ገሊላ እና ሌሎች አርቲስቶች  ኦስሎ ተገኘተው አስተማሪ እና አዝናኝ መርሃ ግብር አቅርበው ነበር።በካሜራዬ ካስቀረሁት ላካፍላችሁ።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...