- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምሕርትቤቶች ማደራጃ መምርያ ስር መዝግባ ዕውቅና ሰጥታዋለች።
- ከክፍሎቹ ውስጥ ሦስቱ ፡የመዝሙር ክፍሉ ጃን ያሬድ ሰሞኑን የአዕላፋት ዝማሬን ያቀረበው ሲሆን ሁለተኛው ጃን አጋፋሪ የዝግጅቶች አስተባብሪ ነው።ሦስተኛው ጃን ምኩራብ የሚድያ ክፍል ነው።
- ኢጃት ሐያሁለት ፕሮጀክቶች ይዞ እየሰራ ነው።
- ዋና ዓላማው በቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገለገልና የሚያገለግል ትውልድ ማፍራት ዓላማው የሆነውን የኢጃትን መልካም ሥራውን ለማጣጣል '' የክርስቶስ የሆኑትን ሊሳደብ አውሬው አፉን ከፈተ'' ተብሎ በመጽሐፍ ላይ እንደተጻፈ በባሕር ማዶ ሆኖ በኢጃት ውጥን ስራዎች ላይ ሊሳለቅ የሞከረውን ከሰሞኑ ታዝበናል።በጎ ሥራ የሚሰራ ትውልድን ሁልጊዜ እናበረታታ!
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
Tuesday, January 23, 2024
ኢጃት ማን ነው? እንዴት ተመሰረተ? (ቪድዮ)
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።
ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...
-
The Ethiopian herald News Paper August 20 , 2020 BY STAFF REPORTER Addis Ababa ************************** (EPA) ADDIS ABABA - Over sixty-mil...
-
Gudayachn Report August 14,2020 Senior Hydrologists and water resource Engineers webinar presentation and discussions on creating awareness ...
-
ከመንግሥቱ ጎበዜ ሉንድ ዩንቨርስቲ፣ ስዊድን አፄ ምኒልክ አዋጅን ካስነገሩ በኋላ በአዲስ አበባ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ተገኝተው የተሳሉት ስዕለት “አምላከ ቅ/ጊዮርጊስ ድሉን ቢሰጠኝ ይህን የ...
No comments:
Post a Comment